Amharische Übersetzung - Akademie Afrika

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_zain

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ

1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤

1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤

مَلِكِ ٱلنَّاسِ

2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤

2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤

إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ

3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤

3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤

مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ

4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤

4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤

ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ

5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤

5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤

مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ

6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።

6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።