Amharic translation - Africa Academy
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
بِسۡمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
1. በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው (እጀምራለሁ)::
1. በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው (እጀምራለሁ)::
ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
2. ምስጋና ሁሉ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይገባው።
2. ምስጋና ሁሉ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይገባው።
ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
3. እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ ለሆነው::
3. እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ ለሆነው::
مَٰلِكِ يَوۡمِ ٱلدِّينِ
4. የፍርዱ ቀን ባለቤት ለሆነው (ለአላህ ብቻ ይገባው)::
4. የፍርዱ ቀን ባለቤት ለሆነው (ለአላህ ብቻ ይገባው)::
إِيَّاكَ نَعۡبُدُ وَإِيَّاكَ نَسۡتَعِينُ
5. (ሙስሊሞች ሆይ! ጌታችሁን) አንተን ብቻ እንገዛለን:: ካንተም ብቻ እርዳታን እንለምናለን (በሉ)።
5. (ሙስሊሞች ሆይ! ጌታችሁን) አንተን ብቻ እንገዛለን:: ካንተም ብቻ እርዳታን እንለምናለን (በሉ)።
ٱهۡدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلۡمُسۡتَقِيمَ
6. ቀጥተኛውን መንገድ ምራን::
6. ቀጥተኛውን መንገድ ምራን::
صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنۡعَمۡتَ عَلَيۡهِمۡ غَيۡرِ ٱلۡمَغۡضُوبِ عَلَيۡهِمۡ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
7. የእነዚያን ለእነርሱ በጎ የዋልክላቸውን፤ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ)::
7. የእነዚያን ለእነርሱ በጎ የዋልክላቸውን፤ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ)::
مشاركة عبر