Amharic translation - Africa Academy
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
وَٱلۡعَصۡرِ
1. በጊዜ እምላለሁ፤
1. በጊዜ እምላለሁ፤
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَفِي خُسۡرٍ
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡحَقِّ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
Share via