Amharic translation - Africa Academy

Translation of the Meanings of the Noble Qur'an

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/en/amharic_zain

قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::

ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ

2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::

2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::

لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ

3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::

3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::

وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።