Amharic translation - Africa Academy
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
وَٱلضُّحَىٰ
በረፋዱም፤ (እምላለሁ)
በረፋዱም፤ (እምላለሁ)
وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ
2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::
2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ
3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::
3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::
وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ
የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::
የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::
وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ
ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።
ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።
أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ
6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::
6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::
وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ
7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::
7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::
وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ
8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::
8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::
فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ
9. እናም የቲምን አትጨቁን::
9. እናም የቲምን አትጨቁን::
وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ
10. ለማኝንም አትገላምጥ::
10. ለማኝንም አትገላምጥ::
وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ
11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::
11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::
مشاركة عبر