Amharic translation - Africa Academy

Translation of the Meanings of the Noble Qur'an

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/en/amharic_zain

إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።

فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ

2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።

2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።

إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ

3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።

3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።