La traduction amharique - Muhammad Sâdiq

Traduction des sens du Noble Coran

Traduit par Cheikh Muhammad Sâdiq et Muhammad Ath-Thânî Habîb. Développement achevé sous la supervision du Centre Rawwâd At-Tarjamah (Les Pionniers de la Traduction), avec accès à la traduction originale dans le but de la réception des suggestions des lecteurs, d'évaluation et de développement continu.

QR Code https://quran.islamcontent.com/fr/amharic_sadiq

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡