La traduction amharique - Muhammad Sâdiq

Traduction des sens du Noble Coran

Traduit par Cheikh Muhammad Sâdiq et Muhammad Ath-Thânî Habîb. Développement achevé sous la supervision du Centre Rawwâd At-Tarjamah (Les Pionniers de la Traduction), avec accès à la traduction originale dans le but de la réception des suggestions des lecteurs, d'évaluation et de développement continu.

QR Code https://quran.islamcontent.com/fr/amharic_sadiq

وَٱلشَّمۡسِ وَضُحَىٰهَا

በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡

በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡

وَٱلۡقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا

በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤

በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤

وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا

በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤

በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤

وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰهَا

በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤

በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤

وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا

በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤

በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤

وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا طَحَىٰهَا

በምድሪቱም በዘረጋትም፤

በምድሪቱም በዘረጋትም፤

وَنَفۡسٖ وَمَا سَوَّىٰهَا

በነፍስም ባስተካከላትም፤

በነፍስም ባስተካከላትም፤

فَأَلۡهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقۡوَىٰهَا

አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡

አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡

قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا

(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا

(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡

(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡

كَذَّبَتۡ ثَمُودُ بِطَغۡوَىٰهَآ

ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡

ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡

إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشۡقَىٰهَا

ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡

ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡

فَقَالَ لَهُمۡ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقۡيَٰهَا

ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡

ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡

فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمۡدَمَ عَلَيۡهِمۡ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمۡ فَسَوَّىٰهَا

አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡

አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡

وَلَا يَخَافُ عُقۡبَٰهَا

ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አይፈራም፡፡

ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አይፈራም፡፡