La traduction amharique - Académie d'Afrique

Traduction des sens du Noble Coran

La traduction par Muhammad Zayn Zahr Al-Dîn. Publiée par l'Académie d'Afrique.

QR Code https://quran.islamcontent.com/fr/amharic_zain

وَٱلۡعَصۡرِ

1. በጊዜ እምላለሁ፤

1. በጊዜ እምላለሁ፤

إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَفِي خُسۡرٍ

2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::

2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::

إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡحَقِّ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ

3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::

3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::