La traduction amharique - Académie d'Afrique
Traduction des sens du Noble Coran
La traduction par Muhammad Zayn Zahr Al-Dîn. Publiée par l'Académie d'Afrique.
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤
مَلِكِ ٱلنَّاسِ
2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤
2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ
3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤
3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤
مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ
4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤
4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤
ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ
5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤
5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤
مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ
6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።
6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።
share_via