La traduction amharique - Académie d'Afrique
Traduction des sens du Noble Coran
La traduction par Muhammad Zayn Zahr Al-Dîn. Publiée par l'Académie d'Afrique.
لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ
1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::
1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::
إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ
2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤
2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤
فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ
3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::
3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::
ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ
4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::
4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::
share_via