La traduction amharique - Académie d'Afrique
Traduction des sens du Noble Coran
La traduction par Muhammad Zayn Zahr Al-Dîn. Publiée par l'Académie d'Afrique.
إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።
فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ
2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።
2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።
إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ
3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።
3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።
share_via