الترجمة الأمهرية
ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الامهرية، ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تصويبها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرأي والتقييم والتطوير المستمر.
وَيۡلٞ لِّكُلِّ هُمَزَةٖ لُّمَزَةٍ
ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡
ٱلَّذِي جَمَعَ مَالٗا وَعَدَّدَهُۥ
ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡
يَحۡسَبُ أَنَّ مَالَهُۥٓ أَخۡلَدَهُۥ
ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡
كَلَّاۖ لَيُنۢبَذَنَّ فِي ٱلۡحُطَمَةِ
ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحُطَمَةُ
ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?
نَارُ ٱللَّهِ ٱلۡمُوقَدَةُ
የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡
ٱلَّتِي تَطَّلِعُ عَلَى ٱلۡأَفۡـِٔدَةِ
ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡
إِنَّهَا عَلَيۡهِم مُّؤۡصَدَةٞ
እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡
فِي عَمَدٖ مُّمَدَّدَةِۭ
በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡
مشاركة عبر