Header Include

الترجمة الأمهرية

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الامهرية، ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تصويبها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرأي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ar/amharic_sadiq

وَٱلۡفَجۡرِ

በጎህ እምላለሁ፡፡

በጎህ እምላለሁ፡፡

وَلَيَالٍ عَشۡرٖ

በዐሥር ሌሊቶችም፡፡

በዐሥር ሌሊቶችም፡፡

وَٱلشَّفۡعِ وَٱلۡوَتۡرِ

በጥንዱም በነጠላውም፡፡

በጥንዱም በነጠላውም፡፡

وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَسۡرِ

በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡

በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡

هَلۡ فِي ذَٰلِكَ قَسَمٞ لِّذِي حِجۡرٍ

በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?

በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?

أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ

ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?

ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?

إِرَمَ ذَاتِ ٱلۡعِمَادِ

በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡

በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡

ٱلَّتِي لَمۡ يُخۡلَقۡ مِثۡلُهَا فِي ٱلۡبِلَٰدِ

በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡

በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡

وَثَمُودَ ٱلَّذِينَ جَابُواْ ٱلصَّخۡرَ بِٱلۡوَادِ

በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡

በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡

وَفِرۡعَوۡنَ ذِي ٱلۡأَوۡتَادِ

በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡

በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡

ٱلَّذِينَ طَغَوۡاْ فِي ٱلۡبِلَٰدِ

በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡

በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡

فَأَكۡثَرُواْ فِيهَا ٱلۡفَسَادَ

በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?)

በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?)

فَصَبَّ عَلَيۡهِمۡ رَبُّكَ سَوۡطَ عَذَابٍ

በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው፡፡

በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው፡፡

إِنَّ رَبَّكَ لَبِٱلۡمِرۡصَادِ

ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና፡፡

ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና፡፡

فَأَمَّا ٱلۡإِنسَٰنُ إِذَا مَا ٱبۡتَلَىٰهُ رَبُّهُۥ فَأَكۡرَمَهُۥ وَنَعَّمَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّيٓ أَكۡرَمَنِ

ሰውማ ጌታው በሞከረው ጊዜ፣ ባከበረውና ባጣቀመውም (ጊዜ) «ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ)» ይላል፡፡

ሰውማ ጌታው በሞከረው ጊዜ፣ ባከበረውና ባጣቀመውም (ጊዜ) «ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ)» ይላል፡፡

وَأَمَّآ إِذَا مَا ٱبۡتَلَىٰهُ فَقَدَرَ عَلَيۡهِ رِزۡقَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّيٓ أَهَٰنَنِ

በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ «ጌታዬ አሳነሰኝ» ይላል፡፡

በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ «ጌታዬ አሳነሰኝ» ይላል፡፡

كَلَّاۖ بَل لَّا تُكۡرِمُونَ ٱلۡيَتِيمَ

ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፡፡

ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፡፡

وَلَا تَحَٰٓضُّونَ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኻንም በማብላት ላይ አትታዘዙም፡፡

ድኻንም በማብላት ላይ አትታዘዙም፡፡

وَتَأۡكُلُونَ ٱلتُّرَاثَ أَكۡلٗا لَّمّٗا

የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል ትበላላችሁ፡፡

የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል ትበላላችሁ፡፡

وَتُحِبُّونَ ٱلۡمَالَ حُبّٗا جَمّٗا

ገንዘብንም ብዙን መውደድ ትወዳላችሁ፡፡

ገንዘብንም ብዙን መውደድ ትወዳላችሁ፡፡

كَلَّآۖ إِذَا دُكَّتِ ٱلۡأَرۡضُ دَكّٗا دَكّٗا

ተዉ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ፤

ተዉ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ፤

وَجَآءَ رَبُّكَ وَٱلۡمَلَكُ صَفّٗا صَفّٗا

መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ኾነው ጌታህ (ለሱ ክብር በምስማማ መልኩ) በመጣ ጊዜ፤

መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ኾነው ጌታህ (ለሱ ክብር በምስማማ መልኩ) በመጣ ጊዜ፤

وَجِاْيٓءَ يَوۡمَئِذِۭ بِجَهَنَّمَۚ يَوۡمَئِذٖ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ وَأَنَّىٰ لَهُ ٱلذِّكۡرَىٰ

ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው (ጥፋቱን) ይገነዘባል፡፡ መገንዘብም ለእርሱ ከየቱ?

ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው (ጥፋቱን) ይገነዘባል፡፡ መገንዘብም ለእርሱ ከየቱ?

يَقُولُ يَٰلَيۡتَنِي قَدَّمۡتُ لِحَيَاتِي

«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡

«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡

فَيَوۡمَئِذٖ لَّا يُعَذِّبُ عَذَابَهُۥٓ أَحَدٞ

በዚያ ቀንም የርሱን አቀጣጥ አንድም አይቀጣም፡፡

በዚያ ቀንም የርሱን አቀጣጥ አንድም አይቀጣም፡፡

وَلَا يُوثِقُ وَثَاقَهُۥٓ أَحَدٞ

የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡

የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡

يَٰٓأَيَّتُهَا ٱلنَّفۡسُ ٱلۡمُطۡمَئِنَّةُ

(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!

(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!

ٱرۡجِعِيٓ إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةٗ مَّرۡضِيَّةٗ

«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡

«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡

فَٱدۡخُلِي فِي عِبَٰدِي

«በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡

«በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡

وَٱدۡخُلِي جَنَّتِي

ገነቴንም ግቢ፤» (ትባላለች)፡፡

ገነቴንም ግቢ፤» (ትባላለች)፡፡
Footer Include