Header Include

الترجمة الأمهرية

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الامهرية، ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تصويبها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرأي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ar/amharic_sadiq

وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلۡبُرُوجِ

የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡

የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡

وَٱلۡيَوۡمِ ٱلۡمَوۡعُودِ

በተቀጠረው ቀንም፤

በተቀጠረው ቀንም፤

وَشَاهِدٖ وَمَشۡهُودٖ

በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡

በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡

قُتِلَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡأُخۡدُودِ

የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡

የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡

ٱلنَّارِ ذَاتِ ٱلۡوَقُودِ

የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡

የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡

إِذۡ هُمۡ عَلَيۡهَا قُعُودٞ

እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡

እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡

وَهُمۡ عَلَىٰ مَا يَفۡعَلُونَ بِٱلۡمُؤۡمِنِينَ شُهُودٞ

እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡

እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡

وَمَا نَقَمُواْ مِنۡهُمۡ إِلَّآ أَن يُؤۡمِنُواْ بِٱللَّهِ ٱلۡعَزِيزِ ٱلۡحَمِيدِ

ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡

ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡

ٱلَّذِي لَهُۥ مُلۡكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِۚ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيۡءٖ شَهِيدٌ

በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡

በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡

إِنَّ ٱلَّذِينَ فَتَنُواْ ٱلۡمُؤۡمِنِينَ وَٱلۡمُؤۡمِنَٰتِ ثُمَّ لَمۡ يَتُوبُواْ فَلَهُمۡ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمۡ عَذَابُ ٱلۡحَرِيقِ

እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡

እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡

إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ جَنَّٰتٞ تَجۡرِي مِن تَحۡتِهَا ٱلۡأَنۡهَٰرُۚ ذَٰلِكَ ٱلۡفَوۡزُ ٱلۡكَبِيرُ

እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡

እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡

إِنَّ بَطۡشَ رَبِّكَ لَشَدِيدٌ

የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡

የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡

إِنَّهُۥ هُوَ يُبۡدِئُ وَيُعِيدُ

እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡

እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡

وَهُوَ ٱلۡغَفُورُ ٱلۡوَدُودُ

እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡

እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡

ذُو ٱلۡعَرۡشِ ٱلۡمَجِيدُ

የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡

የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡

فَعَّالٞ لِّمَا يُرِيدُ

የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡

የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡

هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡجُنُودِ

የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?

የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?

فِرۡعَوۡنَ وَثَمُودَ

የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡

የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡

بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ فِي تَكۡذِيبٖ

በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡

በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡

وَٱللَّهُ مِن وَرَآئِهِم مُّحِيطُۢ

አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡

አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡

بَلۡ هُوَ قُرۡءَانٞ مَّجِيدٞ

ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡

ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡

فِي لَوۡحٖ مَّحۡفُوظِۭ

የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡

የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡
Footer Include