الترجمة الأمهرية
ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الامهرية، ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تصويبها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرأي والتقييم والتطوير المستمر.
إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
مشاركة عبر