Header Include

الترجمة الأمهرية

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الامهرية، ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تصويبها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرأي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ar/amharic_sadiq

هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡغَٰشِيَةِ

የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?

የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٍ خَٰشِعَةٌ

ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡

ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡

عَامِلَةٞ نَّاصِبَةٞ

ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡

ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡

تَصۡلَىٰ نَارًا حَامِيَةٗ

ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡

ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡

تُسۡقَىٰ مِنۡ عَيۡنٍ ءَانِيَةٖ

በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡

በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡

لَّيۡسَ لَهُمۡ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٖ

ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡

ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡

لَّا يُسۡمِنُ وَلَا يُغۡنِي مِن جُوعٖ

የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡

የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٖ نَّاعِمَةٞ

ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡

ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡

لِّسَعۡيِهَا رَاضِيَةٞ

ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡

ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡

فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٖ

በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡

በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡

لَّا تَسۡمَعُ فِيهَا لَٰغِيَةٗ

በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡

በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡

فِيهَا عَيۡنٞ جَارِيَةٞ

በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡

በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡

فِيهَا سُرُرٞ مَّرۡفُوعَةٞ

በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡

በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡

وَأَكۡوَابٞ مَّوۡضُوعَةٞ

በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡

በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡

وَنَمَارِقُ مَصۡفُوفَةٞ

የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡

የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡

وَزَرَابِيُّ مَبۡثُوثَةٌ

የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡

የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡

أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلۡإِبِلِ كَيۡفَ خُلِقَتۡ

(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!

(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!

وَإِلَى ٱلسَّمَآءِ كَيۡفَ رُفِعَتۡ

ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!

ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!

وَإِلَى ٱلۡجِبَالِ كَيۡفَ نُصِبَتۡ

ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!

ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!

وَإِلَى ٱلۡأَرۡضِ كَيۡفَ سُطِحَتۡ

ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)

ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)

فَذَكِّرۡ إِنَّمَآ أَنتَ مُذَكِّرٞ

አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡

አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡

لَّسۡتَ عَلَيۡهِم بِمُصَيۡطِرٍ

በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡

በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡

إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ

ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤

ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤

فَيُعَذِّبُهُ ٱللَّهُ ٱلۡعَذَابَ ٱلۡأَكۡبَرَ

አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡

አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡

إِنَّ إِلَيۡنَآ إِيَابَهُمۡ

መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡

መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡

ثُمَّ إِنَّ عَلَيۡنَا حِسَابَهُم

ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡

ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡
Footer Include