Amharische Übersetzung - Muhammad Sadiq

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Sheikh Muhammad Sadiq und Muhammad al-Thani Habib. Die Übersetzung wurde unter der Aufsicht des Rowwad-Übersetzungszentrums entwickelt. Es ist möglich sich die Originalübersetzung zum Zwecke der Meinungsäußerung, Bewertung und kontinuierlichen Weiterentwicklung anzuschauen.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_sadiq

لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡