Amharische Übersetzung - Muhammad Sadiq

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Sheikh Muhammad Sadiq und Muhammad al-Thani Habib. Die Übersetzung wurde unter der Aufsicht des Rowwad-Übersetzungszentrums entwickelt. Es ist möglich sich die Originalübersetzung zum Zwecke der Meinungsäußerung, Bewertung und kontinuierlichen Weiterentwicklung anzuschauen.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_sadiq

أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡