Amharische Übersetzung - Muhammad Sadiq

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Sheikh Muhammad Sadiq und Muhammad al-Thani Habib. Die Übersetzung wurde unter der Aufsicht des Rowwad-Übersetzungszentrums entwickelt. Es ist möglich sich die Originalübersetzung zum Zwecke der Meinungsäußerung, Bewertung und kontinuierlichen Weiterentwicklung anzuschauen.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_sadiq

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡