Amharische Übersetzung - Muhammad Sadiq

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Sheikh Muhammad Sadiq und Muhammad al-Thani Habib. Die Übersetzung wurde unter der Aufsicht des Rowwad-Übersetzungszentrums entwickelt. Es ist möglich sich die Originalübersetzung zum Zwecke der Meinungsäußerung, Bewertung und kontinuierlichen Weiterentwicklung anzuschauen.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_sadiq

وَٱلسَّمَآءِ وَٱلطَّارِقِ

በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡

በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلطَّارِقُ

የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?

የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?

ٱلنَّجۡمُ ٱلثَّاقِبُ

ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡

ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡

إِن كُلُّ نَفۡسٖ لَّمَّا عَلَيۡهَا حَافِظٞ

ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡

ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡

فَلۡيَنظُرِ ٱلۡإِنسَٰنُ مِمَّ خُلِقَ

ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡

ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡

خُلِقَ مِن مَّآءٖ دَافِقٖ

ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡

ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡

يَخۡرُجُ مِنۢ بَيۡنِ ٱلصُّلۡبِ وَٱلتَّرَآئِبِ

ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡

ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡

إِنَّهُۥ عَلَىٰ رَجۡعِهِۦ لَقَادِرٞ

እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡

እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡

يَوۡمَ تُبۡلَى ٱلسَّرَآئِرُ

ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡

ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡

فَمَا لَهُۥ مِن قُوَّةٖ وَلَا نَاصِرٖ

ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡

ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡

وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلرَّجۡعِ

የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡

የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡

وَٱلۡأَرۡضِ ذَاتِ ٱلصَّدۡعِ

(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤

(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤

إِنَّهُۥ لَقَوۡلٞ فَصۡلٞ

እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡

እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡

وَمَا هُوَ بِٱلۡهَزۡلِ

እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡

እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡

إِنَّهُمۡ يَكِيدُونَ كَيۡدٗا

እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡

እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡

وَأَكِيدُ كَيۡدٗا

(እኔ) ተንኮልንም እመልሳለሁ፡፡

(እኔ) ተንኮልንም እመልሳለሁ፡፡

فَمَهِّلِ ٱلۡكَٰفِرِينَ أَمۡهِلۡهُمۡ رُوَيۡدَۢا

ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡

ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡