Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ያንን በምርመራው ቀን የሚያስተባብለውን ሰው አየህን? (አወከውን?)
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ያንን በምርመራው ቀን የሚያስተባብለውን ሰው አየህን? (አወከውን?)
فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ
2. ይሀውም ያ የቲምን በኃይል የሚገፈትረው፤
2. ይሀውም ያ የቲምን በኃይል የሚገፈትረው፤
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ
3. ድሃን በማብላት ላይም የማያነሳሳው ነው።
3. ድሃን በማብላት ላይም የማያነሳሳው ነው።
فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ
4. ወዮላቸው ለሰጋጆች፤
4. ወዮላቸው ለሰጋጆች፤
ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ
5. ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለሆኑት (ሰጋጆች)፤
5. ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለሆኑት (ሰጋጆች)፤
ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ
6. ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለሆኑት፤
6. ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለሆኑት፤
وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ
7. የዕቃ ትውስትንም ሰዎችን የሚከለክሉ ለሆኑት ሁሉ ወዮላቸው::
7. የዕቃ ትውስትንም ሰዎችን የሚከለክሉ ለሆኑት ሁሉ ወዮላቸው::
مشاركة عبر