Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ልብህን ላንተ አላሰፋንልህም?
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ልብህን ላንተ አላሰፋንልህም?
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
2. ሸክምህንም አወረድንልህ?
2. ሸክምህንም አወረድንልህ?
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
3. ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)
3. ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
4. መወሳትህንም ከፍ አላደረግንልህ?
4. መወሳትህንም ከፍ አላደረግንልህ?
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
5. እናም ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
5. እናም ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
6. ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
6. ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
7. (የጀመርከውን ጥሩ ስራ) በጨረስክ ጊዜ ወደ ሌላ ጥሩ ስራ ቀጥል (አስከትል)።
7. (የጀመርከውን ጥሩ ስራ) በጨረስክ ጊዜ ወደ ሌላ ጥሩ ስራ ቀጥል (አስከትል)።
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
8. ክጃሎትህንም ወደ ጌታህ ብቻ አድርግ።
8. ክጃሎትህንም ወደ ጌታህ ብቻ አድርግ።
مشاركة عبر