Header Include

Amharic translation - Africa Academy

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/sr/amharic_zain

وَٱلضُّحَىٰ

በረፋዱም፤ (እምላለሁ)

በረፋዱም፤ (እምላለሁ)

وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ

2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::

2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::

مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::

وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ

የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::

የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::

وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ

ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።

ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።

أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ

6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::

6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::

وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ

7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::

7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::

وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ

8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::

8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::

فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ

9. እናም የቲምን አትጨቁን::

9. እናም የቲምን አትጨቁን::

وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ

10. ለማኝንም አትገላምጥ::

10. ለማኝንም አትገላምጥ::

وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ

11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::

11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::
Footer Include