Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
وَٱلضُّحَىٰ
በረፋዱም፤ (እምላለሁ)
በረፋዱም፤ (እምላለሁ)
وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ
2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::
2. በሌሊትም ጸጥ ባለ ጊዜ እምላለሁ::
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ
3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::
3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም::
وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ
የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::
የመጨረሻይቱ ዓለም ከመጀመሪያይቱም ይልቅ ላንተ በላጭ ናት::
وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ
ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።
ጌታህም ወደ ፊት ብዙ ስጦታ በእርግጥ ይሰጥሃል። ትደሰታለህም።
أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ
6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::
6. የቲም ሆነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)::
وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ
7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::
7. የሳትክም ሆነህ አገኘህና መራህ::
وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ
8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::
8. ደሃም ሆነህ አገኘህና አከበረህ::
فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ
9. እናም የቲምን አትጨቁን::
9. እናም የቲምን አትጨቁን::
وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ
10. ለማኝንም አትገላምጥ::
10. ለማኝንም አትገላምጥ::
وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ
11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::
11. የጌታህንም ጸጋ ግለጽ::
مشاركة عبر