Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤
مَلِكِ ٱلنَّاسِ
2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤
2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ
3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤
3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤
مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ
4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤
4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤
ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ
5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤
5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤
مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ
6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።
6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።
مشاركة عبر