Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq

Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim

Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

أَلۡهَىٰكُمُ ٱلتَّكَاثُرُ

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

حَتَّىٰ زُرۡتُمُ ٱلۡمَقَابِرَ

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ثُمَّ كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

كَلَّا لَوۡ تَعۡلَمُونَ عِلۡمَ ٱلۡيَقِينِ

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

لَتَرَوُنَّ ٱلۡجَحِيمَ

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيۡنَ ٱلۡيَقِينِ

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتُسۡـَٔلُنَّ يَوۡمَئِذٍ عَنِ ٱلنَّعِيمِ

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡