Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq

Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim

Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

مَلِكِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»