Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq

Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim

Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡