Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq
Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim
Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
share_via