Header Include

Terjemahan Berbahasa Amhar

Terjemahan makna Al-Qur`ān Al-Karīm ke bahasa Amhar oleh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Sudah dikoreksi di bawah pengawasan Markaz Ruwād Terjemah. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi dan pengembangan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

سَبِّحِ ٱسۡمَ رَبِّكَ ٱلۡأَعۡلَى

ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡

ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡

ٱلَّذِي خَلَقَ فَسَوَّىٰ

የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡

የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡

وَٱلَّذِي قَدَّرَ فَهَدَىٰ

የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡

የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡

وَٱلَّذِيٓ أَخۡرَجَ ٱلۡمَرۡعَىٰ

የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡

የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡

فَجَعَلَهُۥ غُثَآءً أَحۡوَىٰ

(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡

(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡

سَنُقۡرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰٓ

(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡

(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡

إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُۚ إِنَّهُۥ يَعۡلَمُ ٱلۡجَهۡرَ وَمَا يَخۡفَىٰ

አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡

አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡

وَنُيَسِّرُكَ لِلۡيُسۡرَىٰ

ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡

ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡

فَذَكِّرۡ إِن نَّفَعَتِ ٱلذِّكۡرَىٰ

ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡

ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡

سَيَذَّكَّرُ مَن يَخۡشَىٰ

(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡

(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡

وَيَتَجَنَّبُهَا ٱلۡأَشۡقَى

መናጢውም ይርቃታል፡፡

መናጢውም ይርቃታል፡፡

ٱلَّذِي يَصۡلَى ٱلنَّارَ ٱلۡكُبۡرَىٰ

ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡

ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡

ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحۡيَىٰ

ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡

ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡

قَدۡ أَفۡلَحَ مَن تَزَكَّىٰ

የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡

የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡

وَذَكَرَ ٱسۡمَ رَبِّهِۦ فَصَلَّىٰ

የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡

የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡

بَلۡ تُؤۡثِرُونَ ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا

ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡

ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡

وَٱلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ وَأَبۡقَىٰٓ

መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡

መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡

إِنَّ هَٰذَا لَفِي ٱلصُّحُفِ ٱلۡأُولَىٰ

ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡

ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡

صُحُفِ إِبۡرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ

በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡

በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡
Footer Include