Header Include

Terjemahan Berbahasa Amhar

Terjemahan makna Al-Qur`ān Al-Karīm ke bahasa Amhar oleh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Sudah dikoreksi di bawah pengawasan Markaz Ruwād Terjemah. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi dan pengembangan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصۡحَٰبِ ٱلۡفِيلِ

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? {1}

{1} ይህ ምእራፍ ከሃዲዎች ከዕባን ለመፍረስ በዝሆን የታጀበ ትልቅ ጦርነት አደራጅተው ሄደው እዚያ ስደርሱ አላህ የዋፎች ሰራዊት ለቆባቸው ደመሰሳቸው። ይህ ምእራፍ ስለዚህ ታርክ ያወሳል።
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? {1}

أَلَمۡ يَجۡعَلۡ كَيۡدَهُمۡ فِي تَضۡلِيلٖ

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

وَأَرۡسَلَ عَلَيۡهِمۡ طَيۡرًا أَبَابِيلَ

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

تَرۡمِيهِم بِحِجَارَةٖ مِّن سِجِّيلٖ

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

فَجَعَلَهُمۡ كَعَصۡفٖ مَّأۡكُولِۭ

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡
Footer Include