Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq

Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim

Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡