Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq
Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim
Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.
قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ
በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!
በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!
لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
share_via