Terjemahan Berbahasa Amhar - Muhammad Ṣādiq

Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim

Diterjemahkan oleh Syekh Muhammad Sadiq dan Muhammad Al-Sani Habib. Dikembangkan di bawah pengawasan Pusat Terjemah Ruwwād. Teks terjemahan asli masih bisa ditampilkan untuk diberi masukan, evaluasi, dan pengembangan berkelanjutan.

QR Code https://quran.islamcontent.com/id/amharic_sadiq

وَٱلضُّحَىٰ

በረፋዱ እምላለሁ፡፡

በረፋዱ እምላለሁ፡፡

وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ

በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ

ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ

መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ

ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ

የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ

የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ

ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ

የቲምንማ አትጨቁን፡፡

የቲምንማ አትጨቁን፡፡

وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ

ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ

በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡

በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡