Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
بِسۡمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
1. በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው (እጀምራለሁ)::
1. በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው (እጀምራለሁ)::
ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
2. ምስጋና ሁሉ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይገባው።
2. ምስጋና ሁሉ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይገባው።
ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
3. እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ ለሆነው::
3. እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ ለሆነው::
مَٰلِكِ يَوۡمِ ٱلدِّينِ
4. የፍርዱ ቀን ባለቤት ለሆነው (ለአላህ ብቻ ይገባው)::
4. የፍርዱ ቀን ባለቤት ለሆነው (ለአላህ ብቻ ይገባው)::
إِيَّاكَ نَعۡبُدُ وَإِيَّاكَ نَسۡتَعِينُ
5. (ሙስሊሞች ሆይ! ጌታችሁን) አንተን ብቻ እንገዛለን:: ካንተም ብቻ እርዳታን እንለምናለን (በሉ)።
5. (ሙስሊሞች ሆይ! ጌታችሁን) አንተን ብቻ እንገዛለን:: ካንተም ብቻ እርዳታን እንለምናለን (በሉ)።
ٱهۡدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلۡمُسۡتَقِيمَ
6. ቀጥተኛውን መንገድ ምራን::
6. ቀጥተኛውን መንገድ ምራን::
صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنۡعَمۡتَ عَلَيۡهِمۡ غَيۡرِ ٱلۡمَغۡضُوبِ عَلَيۡهِمۡ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
7. የእነዚያን ለእነርሱ በጎ የዋልክላቸውን፤ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ)::
7. የእነዚያን ለእነርሱ በጎ የዋልክላቸውን፤ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ)::
مشاركة عبر