Header Include

Amharic translation - Africa Academy

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/ro/amharic_zain

قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!)- (ለካሓዲያን እንዲህ) በላቸው፡- እናንተ ከሓዲያን ሆይ!

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!)- (ለካሓዲያን እንዲህ) በላቸው፡- እናንተ ከሓዲያን ሆይ!

لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ

2.ያንን የምትገዙትን (ጣዖት አሁን) አልገዛም::

2.ያንን የምትገዙትን (ጣዖት አሁን) አልገዛም::

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

3.እናንተም እኔ የምገዛውን (አምላክ አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም::

3.እናንተም እኔ የምገዛውን (አምላክ አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም::

وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ

4. እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደ ፊት) ተገዢ አይደለሁም::

4. እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደ ፊት) ተገዢ አይደለሁም::

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

5. እናንተም እኔ የምገዛውን (ወደ ፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም::

5. እናንተም እኔ የምገዛውን (ወደ ፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም::

لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ

6. እናንተ የራሳችሁ ሃይማኖት አላችሁ:: እኔም የራሴ ሃይማኖት አለኝ -በላቸው::

6. እናንተ የራሳችሁ ሃይማኖት አላችሁ:: እኔም የራሴ ሃይማኖት አለኝ -በላቸው::
Footer Include