Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
أَلۡهَىٰكُمُ ٱلتَّكَاثُرُ
1. (በዚህች ዓለም ጸጋዎች) ብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘናጋችሁ::
1. (በዚህች ዓለም ጸጋዎች) ብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘናጋችሁ::
حَتَّىٰ زُرۡتُمُ ٱلۡمَقَابِرَ
2. መቃብሮችን እስከጎበኛችሁ ድረስ:: (በዚሁ ላይ ቀጠላችሁ)።
2. መቃብሮችን እስከጎበኛችሁ ድረስ:: (በዚሁ ላይ ቀጠላችሁ)።
كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ
3. ከዚህ ተግባራችሁ ተከልከሉ (ታቀቡ):: ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፤
3. ከዚህ ተግባራችሁ ተከልከሉ (ታቀቡ):: ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፤
ثُمَّ كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ
4. ከዚያም ከዚህ ተግባራችሁ ተከልከሉ። ወደ ፊትም ታውቃላችሁ፤
4. ከዚያም ከዚህ ተግባራችሁ ተከልከሉ። ወደ ፊትም ታውቃላችሁ፤
كَلَّا لَوۡ تَعۡلَمُونَ عِلۡمَ ٱلۡيَقِينِ
5. በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) በእርግጠኝነት ብታውቁ ኖሮ (ይህን ያክል ባልተዘናጋችሁ ነበር)።
5. በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) በእርግጠኝነት ብታውቁ ኖሮ (ይህን ያክል ባልተዘናጋችሁ ነበር)።
لَتَرَوُنَّ ٱلۡجَحِيمَ
6. ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ::
6. ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ::
ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيۡنَ ٱلۡيَقِينِ
7. ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፤
7. ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፤
ثُمَّ لَتُسۡـَٔلُنَّ يَوۡمَئِذٍ عَنِ ٱلنَّعِيمِ
8. ከዚያም በድሎታችሁ ጉዳይ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃለችሁ::
8. ከዚያም በድሎታችሁ ጉዳይ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃለችሁ::
مشاركة عبر