Header Include

Amharic translation - Africa Academy

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/aa/amharic_zain

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ

1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-

1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-

مِن شَرِّ مَا خَلَقَ

2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::

2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::

وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ

3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤

3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤

وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ

4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤

4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤

وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ

5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::

5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::
Footer Include