Amharic translation - Africa Academy
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
إِذَا زُلۡزِلَتِ ٱلۡأَرۡضُ زِلۡزَالَهَا
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ምድር በኃይል መንቀጥቀጧን በተንቀጠቀች ጊዜ፤
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ምድር በኃይል መንቀጥቀጧን በተንቀጠቀች ጊዜ፤
وَأَخۡرَجَتِ ٱلۡأَرۡضُ أَثۡقَالَهَا
2. ምድርም ሸክሞቿን ባወጣች ጊዜ፤
2. ምድርም ሸክሞቿን ባወጣች ጊዜ፤
وَقَالَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا لَهَا
3. ሰዉም "ምን ሆነች?" ባለ ጊዜ፤
3. ሰዉም "ምን ሆነች?" ባለ ጊዜ፤
يَوۡمَئِذٖ تُحَدِّثُ أَخۡبَارَهَا
4. በዚያ ቀን ወሬዎቿን ትናገራለች::
4. በዚያ ቀን ወሬዎቿን ትናገራለች::
بِأَنَّ رَبَّكَ أَوۡحَىٰ لَهَا
5. ጌታህ ለእርሷ አሳውቋታልና፤
5. ጌታህ ለእርሷ አሳውቋታልና፤
يَوۡمَئِذٖ يَصۡدُرُ ٱلنَّاسُ أَشۡتَاتٗا لِّيُرَوۡاْ أَعۡمَٰلَهُمۡ
6. በዚያ ቀን ሰዎች ሁሉ ስራዎቻቸውን እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ እንደየስራቸው የተበታተኑ ሆነው ከየመቃብራቸው ወደ መቆሚያው ስፍራ ይመለሳሉ::
6. በዚያ ቀን ሰዎች ሁሉ ስራዎቻቸውን እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ እንደየስራቸው የተበታተኑ ሆነው ከየመቃብራቸው ወደ መቆሚያው ስፍራ ይመለሳሉ::
فَمَن يَعۡمَلۡ مِثۡقَالَ ذَرَّةٍ خَيۡرٗا يَرَهُۥ
7. የብናኝን ክብደት ያህል መልካም የሰራ ሰው ያገኘዋል::
7. የብናኝን ክብደት ያህል መልካም የሰራ ሰው ያገኘዋል::
وَمَن يَعۡمَلۡ مِثۡقَالَ ذَرَّةٖ شَرّٗا يَرَهُۥ
8. የብናኝን ክብደት ያህል ክፋት የሰራ ሰውም ያገኘዋል::
8. የብናኝን ክብደት ያህል ክፋት የሰራ ሰውም ያገኘዋል::
مشاركة عبر